? ?الحق اقوى من الرجال ? ?


Гео и язык канала: не указан, не указан
Категория: не указана


↩مهما عملت من الأعمال الصالحة
لا تعجب بعملك فعملك قليل بانسبة لِحَق الله عليك↪
من لا يحــب العلــم لا خــير فــيه
?تابــعونا على الــتليجــرام?
https://t.me/alhaq5

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
не указан, не указан
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций




👋🏼ተቃራኒ ፆታን መጨበጥ👋🏼

ወንድ ሴትን መጨበጥ ሴትም ወንድን መጨበጥ በእስልምናችን እንዴት ይታያል?

عن معقل بن يسار يقول : قال رسول الله ﷺ : " لئن يطعن في رأس أحدكم بمخيط من حديد خير له من أن يمس امرأة لا تحل له "
رواه الطبراني في " الكبير " ( 486 ) .والحديث : قال الألباني عنه في " صحيح الجامع " ( 5045 ) : صحيح .

"ከእናንተ አንዳችሁ የማትፈቀድለትን ሴት ከሚነካ: አናቱን ከብረት በሆነ ወስፌ ቢወጋ ይሻለዋል"

وعن عروة أن عائشة أخبرته عن بيعة النساء قالت : " ما مس رسول الله ﷺ بيده امرأة قط... " .رواه مسلم ( 1866 ) .

እናታችን ዓኢሻህ (ረዲየላሁ ዐንሃ) እንዲህ አለች:– "የአላህ መልክተኛ ﷺ በፍፁም አጅነቢይ ሴትን ነክተው አያውቁም..."

قال رسول الله ﷺ : " إني لا أصافح النساء إنما قولي لمائة امرأة كقولي لامرأة واحدة " .رواه النسائي ( 4181 ) . وصححه الألباني " صحيح الجامع " ( 2513 ) .

የአላህ መልእክተኛ ﷺ ግን እንዲህ አሉ “እኔ (አጅነቢይ) ሴቶችን አልጨብጥም፡፡ ለመቶ ሴቶች የምናገረው በተናጠል ለአንዲት ሴት እንደተናገርኩ ነው::”

قال الإمام النووي : ولا يجوز مسها في شيء من ذلك .
" المجموع " ( 4 / 515 ) .

ኢማሙ ነወዊ በአልመጅሙእ
[4 / 515 )] ላይ እንዳሰፈሩት

« አጅነቢይ ሴት የትኛውም አካሏን መንካት አይቻልም»።

لا تجوز المصافحة ولو بحائل من تحت ثوب وما أشبهه والذي ورد بذلك من الحديث ضعيف :

በግርዶሽ (እጃቸው ላይ ጨርቅ በማድረግ) መጨበጥ ሴቶችን መጨበጥ ይቻላል ብለው የሚሉት ዶኢፍ ደካማ መረጃ ይዘው ነው እሱም

عن معقل بن يسار أن النبي ﷺ : " كان يصافح النساء من تحت الثوب " .

“ከእጃቸው ላይ ጨርቅ አድርገው ሴቶችን ይጨብጡ ነበር”

رواه الطبراني في الأوسط ( 2855 ) .
قال الألباني في " السلسلة الضعيفة و الموضوعة " 4 / 337 : ضعيف

قال الشيخ ابن باز – رحمه الله - :
"الأظهر المنع من ذلك ( أي مصافحة النساء من وراء حائل ) مطلقا عملا بعموم الحديث الشريف ، وهو قوله ﷺ : " إني لا أصافح النساء " ، وسدّاً للذريعة" .

( حاشية مجموعة رسائل في الحجاب والسفور صفحة " 69 " بتصرف ) .

ለተጨማሪ ፖስቶች ይህን

☑️ @kesunah

ሊንክ በመጫን ጆይን ይበሉ።








ሴት ልጅ ባሏን ሳታስፈቅድ ከቤቷ መዉጣት አይቻልላትም።

قال رسول الله ﷺ: « إذا صلت المرأة خمسها وصامت شهرها وحفظت فرجها وأطاعت زوجها قيل لها ادخلي الجنة من أي أبواب الجنة شئت»
ورواه ابن حبان في صحيحه عن أبي هريرة رضي الله عنه، والحديث صححه الألباني في الجامع الصغير.

ሴት ልጅ አምስት ወቅቷን ከሰገደች፣ የረመዷን ወሯንም ከፆመች፣ ብልቷንም ከጠበቀች ባሏን በመልካም ከታዘዘች በፈለግሽው የጀነት በር ግቢ ትባላለች።

قال ﷺ:-(ولا تَجدُ المرأة حلاوة الإيمان حتَّى تؤدِّي حقَّ زوجها)
📚صحيح الترغيب والترهيب 1939.

(ሴት የኢማንን ጥፍጥና አታገኝም ፣የባሏን ሀቅ እስካላደረሰች ድረስ)

قال شيخ الإسلام ابن تيمية رحمه الله:
"ليس علي المرأة بعد حق الله ورسوله أوجب من حق الزوج."
(مجموع الفتاوى: 32/260)

"በአንድ ሴት ላይ ከአሏህና ከመልክተኛው ሃቅ በመቀጠል
የባልዋ ሐቅ ያህል ግዴታ የለባትም"

ኢማሙ ኢብኑ ባዝ ጥያቄ ተጠየቁ እንዲህ ተብለው: -

امرأة تخرج بغير إذن زوجها إلى أهلها أو إلى مكان فيه مناسبة نسائية، هل تأثم؟ وإذا خاصمها زوجها قالت: أنا كنت في واجب؟ أفيدونا جزاكم الله خيراً.

አንድ እህት ዘወትር ባሏን ሳታስፈቅድ ቤተሰቦቿ ዘንድ ወይም የሴቶች ፕሮግራም ለመካፈል ትወጣለች። ባለቤቷ ሲቆጣት እኔ ግዴታን እየተወጣሁ ነበር ትለዋለች። ይህ ተግባሯ ወንጀል ይሆንባታልን?

الجواب:- ليس لها الخروج إلا بإذن زوجها، يحرم عليها أن تخرج إلا بإذن زوجها، ولو كانت في تعزية لأهل ميت أو عيادة مريض أو لأهلها ليس لها الخروج إلا بإذنه، عليها السمع والطاعة لزوجها إلا في المعصية، أما في المعروف فعليها السمع والطاعة، وليس لها الخروج إلا بإذنه، سواء كان ذلك لأهلها أو لغير أهلها، وعلى الزوج أن يراعي حقها وأن يتلطف بها وأن يحسن عشرتها فيأذن لها في الخروج المناسب الذي ليس فيه منكر، وليس فيه إعانة على منكر من باب المعاشرة بالمعروف، ومن باب جمع الشمل، فلا ينبغي أن يشدد ولا يجوز لها أن تعصيه في المعروف، أما إن أمرها بمعصية فلا، ليس لها طاعته في ذلك، لو أمرها أن تسب والديها أو تشرب الخمر أو تترك الصلاة، لا يجوز لها طاعته في ذلك، حرم عليها طاعتها في ذلك؛ لأن الرسول ﷺ يقول: (إنما الطاعة في المعروف)، ويقول عليه الصلاة والسلام: (لا طاعة لمخلوق في معصية الخالق)، لكن إذا أمرها بشيء مباح من عدم الخروج للجيران أو لأهلها، أو عدم صنع الطعام المعين أو أشياء أخرى مما أباح الله، فليس لها أن تعصيه، بل عليها السمع والطاعة.

መልስ፦ ሴት ልጅ በባሏ ፍቃድ ቢሆን እንጅ ያለ ፍቃድ ከቤቷ መዉጣት አይፈባትም። ያለፍቃድ መዉጣቷ በሷ ላይ ሀራም ይሆንባታል። ሀዘንተኛን ለማፅናናት፣ የታመመን ለማየት ወይም ቤተሰቦቿን ለመጠየቅም ቢሆን የባለቤቷ ፍቃድ ሳይኖር መውጣት አይገባትም።

ባል በወንጀል እስካላዘዛት ድረስ ሚስት ለባሏ ታዛዥ መሆን አለባት። በመልካም ነገር ካዘዘ ባልን መስማት እና መታዘዝ ግዴታ ነው። ባለቤቷ እስካልፈቀደላት ድረስ ወደ ዘመዶቿም ሆነ ዘመድ ወዳልሆኑ ሰዎች መሄድ ክልክል ነዉ።

ነገር ግን ባል ሀቋን መጠበቅ አለበት። ለሚስቱም ገር ሊሆን ይገባል። ከእሷ ጋር በመልካም ፀባይ ሊኗኗር ይገባል።

ለተለያዩ ጉዳዪች ለመዉጣት ስታስፈቅደዉ፤ የምትሄድበት ቦታ የሚወገዝ ነገር የሌለበት ከሆነ እና ለመጥፎ ነገር ከመተባበር ከፀዳ ሊፈቅድላት ይገባል። ይህ በመልካም መኗኗርና ክፍተቶችን ማጥበብም ነው። ባል በሚስቱ ላይ ግትርና ሻካራ ሊሆንባት አይገባም። የሚስት ታዛዥነት በመልካም ነገር እስካዘዛት ድረስ ብቻ ነው። በመጥፎ ተግባር እና በወንጀል ካዘዛት ግን መታዘዝ የለባትም። መታዘዝ በመልካም ነገር ላይ ብቻ ነዉ። ለምሳሌ፦ ወላጆቿን እንድትዘልፍ፣ አስካሪ መጠጥ እንድትጠጣ ወይም ሰላት እንዳትሰግድ ቢያዛት ልትታዘዘው አይገባትም። በሷ ላይ ሀራም ይሆናል። ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፤

(إنما الطاعة في المعروف)

«መታዘዝ በመልካም ነገር ላይ ብቻ ነው»

በሌላም ሀዲስ እንዲህ ብለዋል፦

(لا طاعة لمخلوق في معصية الخالق)

«የፈጣሪን ትእዛዝ በመተላለፍ ላይ ላይ ፍጡርን መታዘዝ አይቻልም!»

ለምሳሌ፤ ወደ ቤተሰብ ወይም ጎረቤት በመሄድ ጊዜ አለማሳለፍ፣ ወይም የተወሰኑ የምግብ አይነቶችን እንዳትሰራ ወይም ሌላ የተፈቀዱ ነገሮችን ካዘዛት መታዘዝ አለባት። ወላሁ አእለም

ምንጭ፡- http://www.binbaz.org.sa/noor/10767

https://t.me/kesunah


أيهما أفضل الإمام الحليق الحافظ أم الإمام الملتحي الذي يحفظ قليلا

ቁርኣን ሓፊዝ ሆኖ ፂሙን ከሚላጭ ሰው እና ጥቂት አፍዞ ፂሙን ከማይላጭ ሰው የትኛው ነው ለኢማምነት ሊቀደም የሚገባው?

نص السؤال

رجل يحفظ القرآن ولكن ليس له لحية وآخر يحفظ منه قليلا وله لحية، أيهما يقدم إماما في الصلاة؟

ቁርኣን ሓፊዝ ሆኖ ፂሙን ከሚላጭ ሰው እና ጥቂት አፍዞ ፂሙን ከማይላጭ ሰው የትኛው ነው ለኢማምነት ሊቀደም የሚገባው ?

نص الجواب

الحمد لله يقدم للإمامة في الصلاة من كان له لحية مع حفظه القليل من القرآن على من يحلق لحيته مع حفظه القرآن؛ لأن الأول غير آثم بقلة حفظه، والثاني آثم بحلق لحيته . وبالله التوفيق وصلى الله على نبينا محمد وآله وصحبه وسلم .

መልስ:

በሶላት ለኢማምነት ሊቀደም የሚገባው ሃፊዝ ሆኖ ፂሙን ከሚላጨው ይልቅ ከጥቂት የቁርኣን ሒፍዙ ጋር ፂም ያለው ነው። ምክንያቱም ይሄኛው ሒፍዙ በመቅለሉ ወንጀለኛ አይደለም። ያኛው ግን ፂሙን በመላጨቱ ወንጀለኛ ነው። "

اللجنة الدائمة للبحوث العلمية والإفتاء رقم (6391) نائب الرئيس: عبدالرزاق عفيفي
الرئيس: عبدالعزيز بن عبدالله بن باز

(ፈትዋ ለጅነተ አድዳኢማህ፣ ዐብዱርረዛቅ ዐፊፊ እና ኢብኑ ባዝ ቁጥር-6391)

መጨረሻ ላይ ፂም ማሳደግ ኃላ ቀርነት አለያም አክራሪነት እንዳይመስልህ። አትጠራጠር!! ፂም የነብያት ፈለግ ኢስላማዊ መገለጫም ነው።

ለተጨማሪ ፖስቶች ይህን @kesunah ሊንክ በመጫን ጆይን ይበሉ።


ه مــــــــــثل فاعــــــــله لا يــــــــنقص مـــــــن اجــــــورهم شـــــــــيئا🍃

اســـــعد الله اوقـــاتكم

تـــــــــابعنا علــــــــى بــــــــرنامج تــــــــليجرام

⬇⬇⬇⬇⬇

https://t.me/alhaq5


بســــــم الله الرحمـــــن الرحيـــــم

اللهـــــــــــــــم اشهـــــــــــــــــد أنــــــــــــــي بلغة
❌❌❌❌❌❌❌❌❌❌❌❌
ولازال كثير من المسلمين إلا من رحم ربي ، يصورون ويحتفظون بالصور وكأنه مباح ، ويدخل في معنى هذه الأحاديث الصور الفوتغرافية كما أفتى الأئمة الألباني ، ابن باز ، الوادعي ، وغيرهم كثير .
-ሰወች ዛሬ الله ያዘነላቸው ሲቀር ፎቶወችን በየስልኩ ታገኛለው ሀላል የሆነ ይመስላል
ቲቪ አብሬ ይገባል
እዚህ ውስጥ photograph ይገባል
ሸይኽ አልባኒ ብን ባዝ ዋዲኢይ ሌሎችም እንደተናገሩት

1 📹-عن عبدالله بن مسعود، قال:
سمعت رسول الله - ﷺ - يقول:
[إن أشدّ الناس عذاباً عند الله يوم القيامة المصورون]
1⃣ከሰወች መካከል ቅጣት የሚበዛባቸው ፎቶ አንሺወች ናቸው
[رواه البخاري (5950)،ومسلم (2109).]

2 📹- عن أبي حجيفة أن النبي- ﷺ -:
[نهى عن ثمن الدم وثمن الكلب وكسب البغي
جولعن آكل الربا وموكله والواشمة والمستوشمة والمصور] .
2⃣ነብዩ ﷺ ደምን እና ውሻ መሸጥ ከልክለዋል ወለድ የሚበላውን የሚያበላውን ጉቦ ሰጪም ተቀባይም ፎቶ አንሺወችን ተራገመዋል
[رواه البخاري]
-
-
📹 3- قال - ﷺ - :
[يخرج عنق من النار يوم القيامة لها عينان تبصران
و أذنان تسمعان و لسان ينطق يقول : إني وكلت بثلاثة :
بكل جبار عنيد و بكل من دعا مع الله إلها آخر و بالمصورين]
3⃣ የውመል አልቂያማ አንገት ትወጣለች ሁለት አይኖች የሚያዩ ሁለት ጆሮወች የሚሰሙ የሚናገር ምላስ ያሏት ሁና
በሶስት ነገሮች ተወክሌአለሁ ትላለች በኩራተኞች፣በሙሽሪኮች፣በፎቶ አንሺወች
[“السلسلة الصحيحة” (2 / 25)]
-
-
4 📹- عن ابن عباس رضي الله عنهما أن النبي - ﷺ - قال:
[كل مصور في النار يجعل له
بكل صورة صورها نفساً فتعذبه في جهنم]
4 ▶ሁሉም ፎቶ አንሺ የእሳት ነው ሲቀርፀው በነበረበት ፎቶ ሁሉ ነፍስ ተደርጎበት በዚያ እሳት ውስጥ ይቀጣል◀
[رواه مسلم]
-
5 📹- عن عائشة رضي الله عنها عن النبي - ﷺ - قال:
[أشد الناس عذاباً يوم القيامة الذين يضاهون بخلق الله]
5⃣ ከሰወች መካከል ቅጣት የሚበዛባቸው እነዚያ በአላህ ፍጡር የሚፎካከሩ ናቸው
[رواه البخاري ومسلم]
-
📹 6- عن أبي هريرة رضي الله عنه قال:
سمعت النبي- ﷺ - يقول: "قال الله تعالى:
[ومن أظلم ممن ذهب يخلق خلقاً كخلقي
فليخلقوا ذرة، أو ليخلقوا حبة، أو ليخلقوا شعيرة]
6⃣ ⭕የኔን ፍጡር እሰራለሁ ብሎ ከሄደ በላይ ማን በዳይ አለ እስኪ ከቻሉ ጎመን ዘርን ወይም ፍሬን ወይም ገብስን ይፍጠሩ⭕
[رواه البخاري ومسلم]
-
7 📹- عن عائشة رضي الله عنها ، قالت:
دخل علي رسول الله - ﷺ - ،
وقد سترت سهوة لي بقرام فيه تماثيل،
فلما رآه هتكه وتلون وجهه وقال:
[يا عائشة أشد الناس عذابا عند الله يوم القيامة،
الذين يضاهون بخلق الله]
قالت عائشة:
[فقطعناه فجعلنا منه وسادة أو وسادتين].
7⃣አኢሻ ባስተላለፈችው
🔳 ነቢዩ ﷺ አንድ ቀን ገቡ መጋረጃ ነበር ፎቶ ያለው ነቢዩﷺ ሲያዩት ቀደዱት ፊቱን አጠፉት አሉ
( 🔍ከሰወች መካከል ቅጣት የሚበዛባቸው እነዚያ በአላህ ፍጡር የሚፎካከሩ ናቸው)🔳
አኢሻ እንዲህ አለች ቆርጠን ትራስ አደረግነው◀
[رواه مسلم(2107)]
📹 8- عن عبد الله بن عمر، رضي الله عنهما أخبره:
أن رسول الله - ﷺ - قال:
[ إن الذين يصنعون هذه الصور يعذبون يوم القيامة،
يقال لهم: أحيوا ما خلقتم]
[رواه البخاري (5951)]
-8⃣ ኢብኑ ኡመር ለነብዩﷺ ነገራቸው
ነብዩﷺ እንዲህ አሉ
▶እነዚህ ፎቶ የሚሰሩት በሰሩት ፎቶ ይቀጡበታል ◀ ቡኻሪ ዘግቦታል
-
9 📹- عن أبي طلحة رضي الله عنه قال
سَمِعْتُ رَسُولَ اللهِ - ﷺ - يَقُولُ :
[لاَ تَدْخُلُ المَلاَئِكَةُ بَيْتاً فِيهِ كَلْبٌ، وَلاَ صُورَةٌ تَمَاثِيلُ]
9⃣ ⏩ ፎቶ እና ውሻ ያለበት ቤት መላኢኮች አይገቡም⏪
[رواه البخاري ( 3053 ) ومسلم ( 2106 )]
-
📹 10- عَنْ عَائِشَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهَا، قَالَتْ:
حَشَوْتُ لِلنَّبِي -َِّﷺ- وِسَادَةً فِيهَا تَمَاثِيلُ كَأَنَّهَا نُمْرُقَةٌ،
فَجَاءَ فَقَامَ بَيْنَ البَابَيْنِ وَجَعَلَ يَتَغَيَّرُ وَجْهُهُ،
فَقُلْتُ: مَا لَنَا يَا رَسُولَ اللَّهِ؟
قَالَ: [«مَا بَالُ هَذِهِ الوِسَادَةِ؟» ،
قَالَتْ: وِسَادَةٌ جَعَلْتُهَا لَكَ لِتَضْطَجِعَ عَلَيْهَا،
قَالَ: " أَمَا عَلِمْتِ أَنَّ المَلاَئِكَةَ لاَ تَدْخُلُ بَيْتًا فِيهِ صُورَةٌ،
وَأَنَّ مَنْ صَنَعَ الصُّورَةَ يُعَذَّبُ يَوْمَ القِيَامَةِ يَقُولُ: أَحْيُوا مَا خَلَقْتُمْ]
1⃣0⃣ አኢሻ ለነብዩﷺ ፎቶ ያላት ትራስ ሰራሁለት አለች መጡ ሲያዩት ፊታቸው ተቀየረ
▶ምንድን የተቆጣሀው አለች ◀
ነብዩﷺ እንዲህ አሉ
⏩ አታውቂም መላኢኮች እኮ ፎቶ ያለበት ቤት አይገቡም
ፎቶን የሰራ በሰራበት ይቀጣል ህያው አድርግ ይባላል⏪
[رواه البخاري

11 📹- [نهى - ﷺ -
عن الصور في البيت ، و نهى الرجل أن يصنع ذلك]
1⃣1⃣ ነብዩﷺ ፎቶ ቤት ውስጥ ከልክለዋል ሰወቹንም እንዳይሰሩ ከልክለዋል
[“السلسلة الصحيحة”(1 / 709 )]
-
12📹- عن أبي السياج ؛ قال:
قال لي علي رضي الله عنه
ألا أبعثك على ما بعثني عليه رسول الله - ﷺ - ؟ :
[أن لا تدع صورة إلا طمستها ،
ولا قبرا مشرفا إلا سويته ]

1⃣2⃣ ነብዩﷺ ለአልይ እንድህ አሉት ፎቶን እንዳትተው የቆረጥካት ብትሆን እንጂ
رواه مسلم
-
📹 13- قال - ﷺ - :
[الصورة الرأس ، فإذا قطع الرأس ، فلا صورة]
1⃣3⃣▶እራስ ሱራ ነው ከተቆረጠ ሱራ አይባልም◀
[“ السلسلة الصحيحة “(4 /554)]
ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ

ከሸይኽ عبد الغني العمري ቀናት የተኮረጀ
كتبه اخوكم ابو يحـــــيى صالـــــح



🍃انـــــــشر فـــــــإنه مــــــن دل عـــــــلى الــــــــخـير فـــــل


Репост из: አቡ ⇄ሰሊም
قال العلامة مقبل الوادعي -رحمه الله:

الدعاة السلفيون يربطون الناس بخالقهم ولا يربطونهم بشخصياتهم

[ الإمام الألمعي ٢٤٩ ]

የአህሉ ሱና (የሰለፊያ) ተጣሪዎች ሰዎችን ከራሳቸውጋ ሳይሆን ከፈጣሪያቸው ጋር ነው የሚያስተሳስሩት።

قال العلامة الشيخ د. صالح الفوزان حفظه الله :

أصحاب الأهواء يريدون التخلص من الأدلة الصحيحة لأجل أن تسلم لهم أفكارهم

[شرح حديث إنا كنا في جاهلية وشر ص31]

የስሜት ባለቤቶች አመለካከታቸውን ለማራመድ ሲሉ ከትክክለኛው መረጃ ራሳቸውን ማግለል (ማላቀቅን) ይሻሉ (ይፈልጋሉ) ።

https://t.me/nesiha1


Репост из: አቡ ⇄ሰሊም
የአሏህ መልእክተኛ̥ﷺ̥ ̥ እንዲህ ይላሉ

*"አምስት ነገሮችን ከአምስት ነገሮች በፊት ያዝ(ሰንቅ)፦ ህይወትህን ከሞትህ በፊት ፣ ጤንነትህን ከበሽታህ በፊት፣ ክፍት ጊዜህን ከመወጠርህ በፊት፣ ወጣትነትህን ከእርጅናህ በፊት፣ ሀብትህን ከድህነትህ በፊት፡፡"*

[ሶሂህ አልጃሚእ 1077].
https://telegram.me/abuselimtofik


ሀምዱ ቋንጤ:
🌴بسم الله الرحمن الرحيم 🌴
النصيحة المهداة من الشيخ جميل الصلوي حفظه الله ورعاه من كل سؤ ومكروه

🥦بعنوان الإستمرار على الخير 🥦

في منزله حفظه الله
بمكة المكرمة شرفها الله

1439/10/27

من أخيكم ابراهيم
أبي عبد الرحمن

(أبرار )

ከታላቁ መካ ከተማ ወደ ሀበሻ ምድር ታላቅ አባታዊ ምክር!!

ወደ አሏህ መንገድ ለሚጣሩትና ለተጠረዎች!

ለአስተማሪዎች ለተማሪዎችም!

ይህች ደዕዋ ለሚረዳና ዳዕዋውን ለሚወድ! ባጠቃላይ

ከሸይኽ ጀሚል አልሰልዊ حفظه الله تعالى

🥦بعنوان الإستمرار على الخير 🥦

شوال 27/10/1439


https://telegram.me/dawaselefyah

በሶስት ነገሮች ጊዜክን አታባክን

👉1, "ባመለጠክ ነገር ላይ በመቆጨት"
ምክንያቱም { አይመለስምና}

👉2, "ራስክ ከሌሎች ጋ በማነፃፀር"
ምክንያቱም { አይጠቅምክምና}

👉3, "ሁሉንም ሰው ለማስደሰት በመሞከር"
ምክንያቱም { አትችለውምና}


https://telegram.me/hamdquante

*ኢራን ደውለቱል ሙናፊቂን*

ኢራን ከሰሀባዎች ጊዜ ጀምሮ በእስልምና ላይ የምትፅመው በደል ይህ ነው ሚባል አይደለም

የሙስሊሞች ሁለተኛው ኸሊፋ የነበረው *ኡመር ኢብን ኸጣብ ረዲየሏሁ አንሁ* የሱብሂን ሰላት እያሰገደ አያለ መስጂድ ገብቶ በጩቤ ወግቶ የገደለው #አቡ_ሉዕሉዕ አልመጁሲ የሚባል ኢራናዊ ነው!!

ይህ ሰውዬ *ኡመርን* በመግደሉ እንደ ጀብደኛ ቆጥረውት እስከ አሁንም ድረስ ቀብሩ ላይ ደሪህ (ሀውልት) ተሰርቶለት ኢራን ውስጥ አየተሰገደለትና አየተመለከ ያለ ትልቅ ጣጉት ነው።

_ኢራን በኸሊፋዎች ዘመን ኸሊፋዎች የተለያዩ ሀገራቶች በሚከፍቱበት ወቅት የኢራን ህዝቦች የተለያዩ የንፍቅና ባህሪ እያሳዯዋቸው ኸሊፋዎችን አየተፈታተኑ በከፍተኛ ደረጃ ያስቸግሯቸው እንደነበረ የኢስላም ታሪክ ያስረዳል።_

ኢራን ውስጥ በአሁኑ ሰአት አንድ እንኳን የሱኒዮች መስጂድ አታገኝም።

ኢራን ውስጥ ረሱል ﷺ #ኸሊፋኡ_ራሺዲን ያሏቸው ብርቅዬና የኢስላም ፈርጥ የሆኑት ሰሀባዎች

*አቡበከር_ኡመር_አኢሻ ሌሎችንም رضي الله عنهم*

ልጆቹም ይሁን እራሱ በነዚህ ሰሀቦች ስም ቢሰይም እንደ ሚረሸን ህግ ያወጣችበት ብቸኛ ሀገር ናት።

ኢራን ሀገሯ ላይ ትንሽ እንኳን የነበሩ ሱኒዮችን ረሽና በመጨረስ ይህንንም አንሷት ወደ የመን በመሻገር የመን ያሉት የሁሲ አማፅያኖችን ሙሉ ለሙሉ በማን አለብኝነት በማስታጠቅ የመን ላይ ያሉ ሱኒዮችን በማስጨፍጨፍና ሀገሯን በመደምሰስ አይነተኛ ሚና አየተጫወተች ያለች የሙናፊቅ ሀገር ናት።

እንግዲህ ይህ ሙናፊቅ ሀገር ነው የኢኸዋን ባንድራ ምታውለበልበው ኳታርና ቱርክ እና ኢህዋኖች እየተንጠለጠሉባት ያለው ስለ ኢራን ይወራ ከተባለ በዚህ የሚቆም አይደለም።

ይህንንም ጥፋት እያዩ ነው ኡለማዎች ላንቃቸው አስኪሰነጠቅ ድረስ ከዚህች ሙናፊቅ ሀገር የሚያስጠነቅቁት

በጣም የሚገርመው ደግሞ እነዚህ በእስላም ስም እስልምናን ለማጥፋት እየተንቀሳቀሱ ያሉት አሸባሪዎች

እነደ
_ሂዝቡሏህ
_ኸዋሪጅ
_ዳኢሽ
_አልቃኢዳ
የመሳሰሉት በነዚህ የኢስላም ጠላት የሆኑት አውሮፓዎችና በኢራን እየተረዱ እንደሚንቀሳቀሱ ይህ #ኡማ አለመባነኑ ነው!!

فنسأل الله تعالى أن يثبتنا على هاذه العقيدة وأن يحقق لنا ثمراتها ويزدنا من فضله وألا يزيغ قلوبنا بعد إذ هدانا وأن يهب لنا من رحمته إنه هو الوهاب.

By
*📝 አቡ ሰሊም*


https://telegram.me/hamdquante

አይኑም ቀልቡም የታወረው
አረፋት አል በሲሪ
በሰሀቦች ላይ ድንበር ላለፈበት ንግግሩ እና
የረቢዕ አል መድኸሊ የንግግሩ መገጫጨት አጠር ያለ ማብራሪያ
በሰለፍዮች ላይ ሲቀጥፉ በነበረው መስዐላ ራሳቸው ገብተው ሲጨማለቁበት ተመልከቱ
ከሸይህ አብዱል ሀሚድ ሀጁሪ

https://telegram.me/hamdquante


بسم الله الرحمن الرحيم
*ሪያዱ ሷሊሂን በአባታች አቡ አብዱራህማን ኢብራሂም حفظه الله*
ከመግሪብ እስከ ኢሻ በመስጅደል ፉርቃን

ተቀርቶ ባያል ቅም እስከተደረሰበት ድረስ ይኸው ብለናል

*እስከ 8⃣6⃣ ኛው *ሀዲሰ ድረስወይም ٨ باب الاستقامة*
*ባብ መጨረሻው ድረስ*

እዲሁ ም
እውን ሰለፍዮች የኢማሙነወዊ ኪታብ አያስተምሩም ?

እውነት ይቃጠል ይላሉ?
በል ይማሩታል ያስተምሩበታል
ትላትም ዛሬይማሩታል


ቁ1👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/173
ቁ2👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/174
ቁ3👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/175
ቁ4👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/176
ቁ5👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/177
ቁ6👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/178
ቁ7👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/179
ቁ9👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/181
ቁ10👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/236
ቁ11👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/237
ቁ12👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/188
ቁ13👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/189
ቁ14👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/190
ቁ15👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/239
ቁ16👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/240
ቁ17👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/191
ቁ18👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/241
ቁ19👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/242
ቁ20👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/192
ቁ21👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/193
ቁ22👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/201
ቁ23👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/195
ቁ24👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/202
ቁ25👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/203
ቁ26👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/205
ቁ27👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/204
ቁ28👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/200
ቁ29👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/196
ቁ30👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/197
ቁ31👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/206
ቁ32👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/243
ቁ33👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/244
ቁ34👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/245
ቁ35👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/246
ቁ36👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/207
ቁ37👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/208
ቁ38👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/209
ቁ39👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/210
ቁ40👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/211
ቁ41👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/212
ቁ42👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/213
ቁ43👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/214
ቁ 44👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/215

ቁ45👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/216
ቁ46👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/217
ቁ47👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/218
ቁ48👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/247
ቁ49👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/219
ቁ50👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/220
ቁ51👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/221
ቁ52👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/222
ቁ53👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/223
ቁ54👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/224
ቁ55👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/225
ቁ56👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/226
ቁ57👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/248
ቁ58👉 https://t.me/abuabdrahmanhamdu/227
انشر فإنه من دل علي خير فله مثل اجر فعله

ሊኩን በመጫን ለወዳጅ ዘመዶ በማካፈል አጅሩን ይካፈሉ

ያመላክተ የሰሪው አጅር ያክል ያገኛል በሰሪው ምንም ሳይቀነስ

الله ሰምተው ከሚጠቀሙ ያድርገ


🔘 صححه الألباني وضعفه الألباني فمن هو الألباني‌‏ ؟‏

🔘 አልባኒ ሶሒሕ ብለውታል ፣ አልባኒ ዶዒፍ ብለውታል ለመሆኑ ኢማሙል አልባኒ ማናቸው ?

ኢማሙል አልባኒ ረሂመሁላህ በኢማሙ ኢብኑ ባዝ (ረሂመሁላህ) እይታ!

ኢማሙ ኢብኑ ባዝ (ረሂመሁላህ) እንዲህ ይላሉ፦

ما رأيتُ تحت أديم السماء عالماً بالحديث في العصر الحديث مثل العلاَّمة محمد ناصر الدّين الألباني

“በዚህ ዘመን ከሰማይ በታች እንደ ታላቁ ዓሊም ሙሐመድ ናሲሩዲን አል አልባኒ ሐዲሥን የተገነዘበ አላየሁም፡፡”

"حياة الألباني" تصنيف محمد الشيباني م 1 ص 66

ከወርቃማ አንደበቶቹ መሃል :-

قال الإمام الألباني رحمه الله

«فاحرص أيها المسلم أن تعرف إسلامك من كتاب ربك وسنة نبيك، ولا تقل قال فلان، فإن الحق لا يعرف بالرجال، بل اعرف الحق تعرف الرجال»

« አንተ ሙስሊም ሆይ እስልምናህን ከቁርአን እና ከሐዲስ ለማወቅ ጥረት አድርግ እገሌ እንዲህ ብሏል አትበል ሐቅ በሰዎች አይታወቅም ሀቅን እወቅ ሀቅ ላይ ያሉ ሰዎችን ታውቃለህ »

السلسلة الصحيحة 139/1
ــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ
✔️ @kesunah


بسم الله الرحمن الرحيم

ኒፋቅ (ንፍቅና) النفاق تعريفه أنواعه

ኒፋቅ በውስጥ ኩፍር በውጪ ኢማን የሆነ ሁለት አይነት ገጽታ ያለው ነገር ነው፤ ኒፋቅ ያለበት ግለሰብ ደግሞ በነጠላ “ሙናፊቅ” مُنَٰفِق ሲባል በብዜት “ሙናፊቁን” مُنَٰفِقُون ወይም “ሙናፊቂን” مُنَٰفِقِين ይባላል፤ በአማርኛችን በነጠላ “መናፍቅ” በብዜት “መናፍቃን” ማለት ነው። አላማቸው ኡማውን መከፋፈልና መበታተን ነው።

هُمُ الَّذِينَ يَقُولُونَ لَا تُنفِقُوا عَلَىٰ مَنْ عِندَ رَسُولِ اللَّهِ حَتَّىٰ يَنفَضُّوا ۗ وَلِلَّهِ خَزَائِنُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَلَٰكِنَّ الْمُنَافِقِينَ لَا يَفْقَهُونَ (7)

«አላህ መልክተኛ ዘንድ ላሉት ሰዎች እስከሚበታተኑ ድረስ አትቀልቡ» የሚሉ ናቸው፡፡ የሰማያትና የምድር ድልቦችም የአላህ ናቸው፡፡ ግን መናፍቃን አያውቁም»

ኒፋቅ ሁለት አይነት ነው፡-

❶ የልብ ንፍቅና النفاق الاعتقادي፡-

وهو النفاق الأكبر الذي يظهر صاحبه الإسلام ويبطن الكفر - وهذا النوع مخرج من الدين بالكلية، وصاحبه في الدرك الأسفل من النار

ይህ ከኢስላም የሚያስወጣ አላህ ግለሰቡን በታችኛው የጀሀነም አዝቅት የሚቀጣበት አጥፊ ወንጀል ነው ከአይነቶቹም መካከል::

1. ነቢዩን ﷺ ማስተባበል
تكذيب الرسول ﷺ

2. ነቢዩ ﷺ ይዘው ያመጡትን በከፊሉ ማስተባበል
تكذيب بعض ما جاء به الرسول ﷺ

3. ነቢዩን ﷺ መጥላት
تكذيب بعض ما جاء به الرسول ﷺ

4. ነቢዩ ﷺ ይዘው ከመጡት ከፊሉን መጥላት
بغض بعض ما جاء به الرسول ﷺ

5. የነብዩን ﷺ ዲን [የኢስላም] ዝቅ በማለት መደሰት
المسرة بانخفاض دين الرسول ﷺ

6. የነብዩን ﷺ ዲን [የኢስላም] የበላይነትን መጥላት ናቸው።
الكراهية لانتصار دين الرسول ﷺ


❷ የተግባር ንፍቅና النفاق العملي፡-

وهو عمل شيء من أعمال المنافقين مع بقاء الإيمان في القلب، وهذا لا يخرج من الملة - لكنه وسيلة إلى ذلك

ይህ ትንሹ ኩፍር በመሆኑ ከእስልምና ባያስወጣም ነገር ግን አደገኛ ወንጀልና ከባድ ኃጢአት ነው፡፡ ወደ ትልቁ ኒፋቅ ይወስዳል ከነዚህም ውስጥ ነብዩ ﷺ በሀዲስ እንዲህ በማለት የጠቀሱት ይካተታሉ

«أربع من كن فيه كان منافقا خالصا. ومن كانت فيه خصله منهن كانت فيه خصلة من النفاق حتى يدعها. إذا اؤتمن خان، وإذا حدث كذب، وإذا عاهد غدر، وإذا خاصم فجر»

‹‹አራት ባህሪዎች ያሉበት ሙልጭ ያለ መናፍቅ ይሆናል ከአራቱ አንዱ ያለበት ሰው ግን እስኪተወው ድረስ ከመናፍቅ ባህሪዎች አንዱ አለበት ሲታመን በካድ፣ ሲናገር መዋሸት፣ ቃሉን የሚያፈርስና ሲከራከር ድንበር መጣስ፡፡››

አላህ ከንፍቅና ይጠብቀን!

🔦انظر : [مجموعة التوحيد النجدية صفحة]

ለተጨማሪ ፖስቶች ይህን ሊንክ

@kesunah

በመጫን አሁኑኑ ጆይን ይበሉ።











Показано 20 последних публикаций.

298

подписчиков
Статистика канала