أبو مقبل(አወል ዳውድ)


Kanal geosi va tili: ko‘rsatilmagan, ko‘rsatilmagan
Toifa: ko‘rsatilmagan


لا يمكنك سماع أفكارك وصوتك بدون عزلة

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
ko‘rsatilmagan, ko‘rsatilmagan
Toifa
ko‘rsatilmagan
Statistika
Postlar filtri


قال يحيى بن معاذ رحمه الله كما في السير " لا تستبطئ الإجابة وقد سددت طريقها بالذنوب "

የህያ ብኑ ሙአዝ አሏህ ይዘንለትና እንዲህ ይላል" የዱአየ ምላሽ ዘገየ አትበል አንተ መንገዷን በወንጀል አጥረህ ሳለ"

#ወንጀልን ራቅ‼

#ጌታህን አምርረህ ለምን‼

#መልካም ምላሽን ታገኛለህ‼

https://t.me/abu_muqbil1


قال الحسن بن علي رضي الله عنهما " الطريق واضح ولكن الهوى فاضح " الزهد الكبير للبيهقي

ሀሰን ብኑ አሊይ አሏህ ስራውን ይውደድለትና እንዲህ ይላል" ጎዳናው ግልፅ ነው ነገር ግን ስሜት አዋራጅ ነው"

#እስላምና ግልፅ የሆነ መመርያ ነው ስሜትህን እረግጠህ ያዝ።
https://t.me/abmuqbil


قال الإمام بن القيم رحمه الله "المحروم كل المحروم من عرف طريقا إلى الله ثم أعرض عنه "طريق الهجرتين


"ዓሹራ በአህለል ሱናዎች እና በሺዓዎች ዕይታ"

عاشوراء بين السنة والشيعة

🎙 በኡስታዝ አብራር አቡ አብዱረህማን (ሀፊዘሁላህ)

📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይህን ቻናል ይቀላቀሉ

https://t.me/ustazabrar/244


قال خالد بن معدان كما في السير "إذا فتح لأحدكم باب خير فليسرع إليه فإنه لا يدري متى يغلق عنه "


ታላቁ የሀገር ሻም ሊቅ ኻሊድ ብኑ ሚእዳን አሏህ ይዘንለትና እንዲህ ይላል " ከእናንተ ለአንድኛችሁ የበጎ ነገር በር ከተከፈተለት ወደ እሱ ይቻኮል ያ በር መች እንደሚዘጋ አያውቅምና"

#ሶላት ስገድ ——— ነገ እጀምራለሁ ዛሬ ልብሴ ተነጅሷል።

#ሂጃብ ልበሽ ——— ሳገባ ፣ ትምህርቴን ስጨርስ።

#ከወንጀልህ ተመለስ — —— ባክህ አትጨቅጭቀኝ ነገ ሳረጅ እቶብታለሁ።

#አጅነብይ ጋር አታውራ — —— ባክህ ወጣትነቴን አትጋፋኝ ትዳር ስይዝ እተዋለሁ።

ከገባንበት አሮንቃ ለመውጣት እንደነዚህ አይነት ምላሾችን አንዳንዴ በምላሳችን ሌላ ጊዜ ደግሞ በሁኔታችን እየመለስን ያ የቀጠርነው ነገ ሳይመጣ የዚችን አለም ኮንትራት ጨርሰው እንደተጓዙት እኛም እንዳንጓዝ እንፍራ።

ሞት አማክሮ አይመጣም ‼‼https://t.me/abmuqbil


قال الربيع بن خيثم رحمه الله كما في السير " كل ما لا يراد به وجه الله يضمحل "

ረቢእ ብኑ ኸይሰም አሏህ ይዘንለትና እንዲህ ይላል "ማንኛውም የአሏህ ፊት ያልተፈለገበት ነገር ይወገዳል"

ስራህን አጥራ‼‼https://t.me/abmuqbil


قال المسروق رحمه الله

"كفى بالمرء جهلا أن يعجب بعمله "كما في سير
መስሩቅ አሏህ ይዘንለትና እንዲህነይላል" ለአንድ አካል ከአላዋቂነት በኩል ይበቀዋል በስራው መደነቁ"

#በስራህ አትደነቅ https://t.me/abmuqbil


قال الحسن البصري رحمه الله " القبر يأكل اللحم والشحم ولا يأكل الإيمان " العزلة لإبن أبي الدنيا
ሀሰን – አልበስሪይ አሏህ ይዘንለትና እንዲህ ይላል " ቀብር ስጋንና ስብን (ጮማን) ይበላል ነገር ግን ኢማንን አይበላም"

ነገ ፈራሽና በስባሽ የሆነውን ስጋ ለማደለብ እምነታችንን ቀብድ አናድርግ።https://t.me/abmuqbil


قال بعض الحكماء كما في عيون الأخبار " إذا أقبلت عليك الدنيا فأنفق فإنها لا تفنى وإذا أدبرت عنك فأنفق فإنها لاتبقى"
ከሁከማኦች አንዱ እንዲህ ይላል"ዱንያ ወደ አንተ ከገሰገሰች መፅውት በመመፅወትህ ምክንያት አትጠፋምና ፣ ዱንያም ከአንተ ከሸሸች መፅውት በመሰሰትህ ምክንያት አትቀርምና"

#በሁሉም ሁኔታዎችህ ላይ ለጋስ ለመሆን ጣር‼https://t.me/abmuqbil


قال ابن عباس رضي الله عنه كما في عيون الأخبار " صاحب المعروف لا يقع فإن وقع وجد متكأ"
ታ ላቁ የነብዩ ባልደረባ አብዱሏህ ብኑ አባስ አሏህ ይዘንለትና እንዲህ ይላ ል" በጎ ስራ የሚሰራ አካ ል አይወድቅም ከወደቀም ምርኩዝን ያ ገኛ ል "

መልካም ነገርን ከመስራት ከሰዎች የምታየው ውለታ ቢስነት አያግድህ።

መልካም ስራ ከውድቀት መታደግያ ዋስትናህ እንዲሁም መነሻ ምርኩዝህ ነውና‼።https://t.me/abmuqbil


السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
ይህ አል ቡራቅ ኢስላማዊ ስቱዲዮ ነው።

https://t.me/al_buraq_islamic_studio

👆🏿👆🏿👆🏿 ቻናሉን ለመቀላቀል👆🏿👆🏿👆🏿

አላማችን:-)ከሽርክ የራቀ በተውሂድ የተገነባ ከቢድዐ የራቀ በሱና የታነፀ ፣ ከቡድንተኝነት የተላቀቀ በሀቅ ለሀቅ የቆመ በእውቀት የፋፋ ኢስላምንና ሙስሊሞችን የሚጠቅም ትውልድ መፍጠር ነው።‼
በመሆኑም ማንኛውም ሰለፊይ ይሄንን ቻናል ኢስላምንና ሙስሊሞችን የሚጠቅም ወደሆነ ራዲዮ የማሳደግ ፍላጎቴን በማገዝ ቻናሉን በማስፋፋት እና እሁሉም ሰው ዘንድ እዲደርስ በማድረግ ያሰብኩት አላማ እንዲሳካ ሁላችሁም ከአላህ እገዛና ፈቃድ በሇላ እንድታግዙኝ በአላህ ስም እጠይቃችሇለሁ።

https://t.me/al_buraq_islamic_studio
👆🏿👆🏿👆🏿 ቻናሉን ለመቀላቀል👆🏿👆🏿👆🏿

ማሳሰቢያ:-) ይህ ቻናል የነቢል አቡ ዙምሩድ የግል ቻናል ነው።

✍ከወንድማችሁ አቡ ዙምሩድ ነቢል ተፈራ ደሴ።


قيل لبعض السلف كما في عيون الأخبار "أي ولدك أحب إليك قال صغيرهم حتى يكبر ومريضهم حتى يبرأ وغائبهم حتى يقدم"

ከሰለፎች ለአንድ ከልጆችህ የትኛው ነው ይብለጥ ወደ አንተ ተወዳጅ የሆነው ?‼ የሚል ጥያቄ ቀረበለት እሱም ከልጆቼማ ይብለጥ ወደኔ ተወዳጅ የሆነው ከእነሱ ቲንሽ የሆነው ነው እስከሚያድግ፣ የታመመው ነው እስከሚድን፣ ሩቅ የሆነው ነው እስከሚቀርብ በማለት ምላሹን አስቀመጠ።"

ይህ የተባለው ጥንት ነው በእኛ ዘመን ላይ ያለውን የወላጆች ሀቅ መጓደልና መጣስ ቢያዩ ምን ይሉ ይሆን?‼https://t.me/abmuqbil


قال غيلان بن جرير رحمه الله سمعت مطرفا يقول "عقول الناس على قدر زمانهم" عيون الأخبار

ገይላን ብኑ ጀሪር አሏህ ይዘንለትና ሙጦሪፍን እንዲህ ሲል ሰምቸዋለሁ ይላል "የሰው ልጆች አቅል(የማሰብ ችሎታ) በዘመናቸው ልክ ነው"

#ዘመንህን ተመልከትhttps://t.me/abmuqbil


قال الإمام السعدي "والكبر أكبر مانع للعبد من معرفة الحق ومن اتباعه" قصص الأنبياء

ኢማም ሲእዲይ አሏህ ይዘንላቸውና እንዲህ ይላሉ " ኩራት አንድን ባርያ ሀቀን ከማወቅና ከመከተል ከሚከለክሉ ምክንያቶች ውስጥ ዋናውን ግንባር ቀደሙ ነው"

https://t.me/abmuqbil


قال الحسن البصري رحمه الله كما في المصنف  "ثمن الجنة لا إله إلا الله "
ሀሰን  አል–በስሪይ  አሏህ ይዘንለትና እንዲህ ይላል" የጀነት ዋጋ (ተመን)  لا إله إلا الله ነው"

https://t.me/abmuqbil


قال أبو سليمان الدارني رحمه الله"لكل شيء علم  وعلم الخذلان ترك البكاء"

አቡ ሱለይማን አል – ዳሪኒይ አሏህ ይዘንለትና እንዲህ ይላል "ለሁሉም ነገር ምልክት አለው። የውርደት ምልክት ማልቀስን መተው ነው"https://t.me/abmuqbil


قال ابن حبان رحمه الله "العاقل لا يصادق المتلون  ولا يؤاخي المتقلب "  روضة العقلاء
ኢማም ኢብኑ ሂባን አሏህ ይዘንለትና እንዲህ ይላል"በሳል የሆነ አካል አድር ባይን አይወዳጅም ፤ ተገለባባጭንም ወንድም (ባልእንጀራ) አድርጎ አይዝም"

#ወዳጅህን ተመልከት።

https://t.me/abmuqbil


قال ابن قدامة المقدسي رحمه الله"مهلك نفسه في طلب صلاح غيره سفيه" مختصر منهاج القاصدين

ታላቁ ሊቅ ኢብኑ ቁዳማ አል –መቅደሲይ አሏህ ይዘንለትና እንዲህ ይላል " የሰዎች መስተካከል በመሻት እራሱን የሚያባክን(የሚያጠፋ) የሆነ አካል ሞኝ ነው"


# በሁሉም ነገራቶች ላይ ወሰን ተላለፊ አትሁን።
https://t.me/abmuqbil


قال الإمام السعدي رحمه الله كما في قصص الأنبياء "والعلم التام يستدعي الكمال التام، وكمال الأخلاق"
ኢማም አስ –ሲእዲይ አሏህ ይዘንለትና እንዲህ ይላል"የተሟላ የሆነ እውቀት ምሉእ የሆነን ሙሉነት ና ምሉእ የሆነን ስብእና ያስፈርዳል(ያመጣል)"

አዋቂነን ብለው ከሚሞግቱ የሆነ አካላቶች የሚስተዋለው የስነ – ምግባር ብልሽት ሰበቡ የእውቀት ማነስ መሆኑን ተገንዘብ።https://t.me/abmuqbil


قال العوام بن خوشب رحمه الله كما في الشعب كان يقال " الإبتهاج بالذنب أشد من ركوبه"
አዋም ብኑ ኸውሸብ አሏህ ይዘንለትና እንዲህ ይላል" በወንጀል መደሰት እሱን(ወንጀል) ከመፈፀም የበረታ ነው"


አንዳንዱ ወንጀል ሰርቶ በመፀፀት፣ በመተከዝ፣ በመቆጨት ፋንታ እንደ ጀብዱ ቆጥሮት ይደሰታል፣ ይቦርቃል፣ ለሰዎች እንደዝና እንዲህ አድርጌ ፣ እንዲህ ሰርቼ እያለ ይተርካል ።

ይህ መጀመርያ ከፈፀመው ወንጀል የከፋ ወንጀል ነው።

#ወንጀል አትስራ በስህተት ከፈፀምከው ደግሞ ቢያንስ አትደሰትበት ፣ ደብቀው፣ ተፀፀት።

https://t.me/abmuqbil

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.

241

obunachilar
Kanal statistikasi